ጀግናው መከላከያ ሠራዊት ከሰጠነው በላይ የሰጠን እልፍ ነው!!
የአዲስ አበባ አመራር አካደሚ በወሎ ግንባር ኮምቦልቻ በመገኘት ለበዓል መዋያ ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት 200 ሺ ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አድርጓል። […]
የአዲስ አበባ አመራር አካደሚ በወሎ ግንባር ኮምቦልቻ በመገኘት ለበዓል መዋያ ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት 200 ሺ ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አድርጓል። […]
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በወሎ ግንባር ደሴ ከተማ በመገኘት በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን ግምቱ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ […]
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ለሚገኙ የአሰተዳደሩ ሠራተኞች በተለያዩ ርዕሶች ላይ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የሚሰለጥኑ ስልጣኞች […]
ታህሳስ12/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ አመራሮችና ሰራተኞች ከጦርነት ወደ ብልፅግና በስላም ጎዳና በሚል መሪ ቃል ተዘጋጅቶ በቀረበ ሰነድ ላይ […]
ታህሳስ 11/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በጸረ ኤች አይ ቪ ኤድስ እና ፀረ ሙስና ርእሰ ጉዳዮች ላይ ከአመራሮች እና […]
ቀን 05/04/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ የማስፈጸምና የመፈጸም አቅምን የመገንባት ተልዕኮ ተሰጥቶት እየሰራ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በመሆኑም በከተማው ውስጥ […]